|
Monday, 22 September 2008
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በተጠቀሰው ጨረታ ቁጥር በጨረታ አወዳድሮ
ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
DIST 2/2001
Lot 1 XLPE LV
insulated wire & 0.6/1 kV Cables
Lot 2 ABC Cables
ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የሃገር ውስጥ አምራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተቀመጠውን የስራ ልምድ የሚያሟላ ብቃት ያለው
አምራች ድርጅት የተጠቀሰውን ዕቃ ለማቅረብ መወዳደር ይችላል፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 500 (አምስት መቶ) በአንድ
Lot
በመክፈል ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ፒያሳ ደጎል አደባባይ
የዲስትሪቢዩሽን አስተዳደር እና ፋይናንስ
ስልክ ቁጥር 011-1-575596
የጨረታ
ሰነዶቹን ከመስከረም 12 ቀን 2001 ዓ.ም. ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ወረቀት፣እንዲሁም የገንዘብ
ሚኒስቴር የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ማለትም ሲፒኦ ሰባት መቶ ሺ ብር (700,000.00
ለ
Lot 1)
እና አምስት መቶ ሺ ብር (500,000.00 ለ
Lot 2)
ማስያዝ አለባቸው፡፡
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን “DIST
2/2001 Supply & Delivery of
Lot
1 XLPE LV insulated wire & 0.6/1 kV Cables
Lot 2 ABC Cables”
የሚል ምልክት በማድረግ እስከ ጥቅምት 12
ቀን 2001 ዓ.ም. ከቀኑ 5፡00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ማስገባት አለባቸው፡፡
ጨረታው
ጥቅምት 12 ቀን 2001 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ሜክሲኮ አደባባይ
በመብራት ኃይል ክበብ ግቢ ይከፈታል፡፡
ተጫራቾች የመጫረቻ ዋጋቸውን በጨረታ ሰነዱ ላይ በተጠየቀው መሰረት ማቅረብ አለባቸው፡፡
ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን |